e/am/ተሾመ ቶጋ

New Query

Information
instance ofe/Ethiopian politicians
Meaning
Amharic
has glossamh: አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ፡ በ1962 እ.ኤ.አ. በደቡብ ኢትዮጵያ በወላይታ ተወለዱ። የ46 ዓመቱ ጎልማሳ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን እንደ ተቆጣጠረ ተቀማጭነታቸው በግብጽ ሆኖ ለ 3 የአረብ አገሮች አምባሰደር ሆኑ ከዚያም በስፖርት ሚንስትርነት ካገለገሉ በኋላ በ1997 ውዝግብ ያስነሳው የጠቅላላ ምርጫ ሲደረግ ለፓርላማው አፈ ጉባኤነት በኢሕአዴግ ተመረጡ። ጥሩ የመናገር ችሎታ አላቸው የሚባልላቸው አቶ ተሾመ በተለይ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ከኬኒያ ለዓለም ጋዜጠኞች የሚሰጡት ቃለ ምልልስ በወቅቱ ታዋቂ አርጎአቸው ነበር።
lexicalizationamh: ተሾመ ቶጋ

Query

Word: (case sensitive)
Language: (ISO 639-3 code, e.g. "eng" for English)


Lexvo © 2008-2025 Gerard de Melo.   Contact   Legal Information / Imprint